1
የዮሐንስ ወንጌል 3:16
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
對照
የዮሐንስ ወንጌል 3:16 探索
2
የዮሐንስ ወንጌል 3:17
ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
የዮሐንስ ወንጌል 3:17 探索
3
የዮሐንስ ወንጌል 3:3
ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊያይ አይችልም አለው።
የዮሐንስ ወንጌል 3:3 探索
4
የዮሐንስ ወንጌል 3:18
በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
የዮሐንስ ወንጌል 3:18 探索
5
የዮሐንስ ወንጌል 3:19
ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 3:19 探索
6
የዮሐንስ ወንጌል 3:30
እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል።
የዮሐንስ ወንጌል 3:30 探索
7
የዮሐንስ ወንጌል 3:20
ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤
የዮሐንስ ወንጌል 3:20 探索
8
የዮሐንስ ወንጌል 3:36
በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።
የዮሐንስ ወንጌል 3:36 探索
9
የዮሐንስ ወንጌል 3:14-15
ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።
የዮሐንስ ወንጌል 3:14-15 探索
10
የዮሐንስ ወንጌል 3:35
አባት ልጁን ይወዳል ሁሉንም በእጁ ሰጥቶታል።
የዮሐንስ ወንጌል 3:35 探索
主頁
聖經
計劃
影片