1
የዮሐንስ ወንጌል 1:12
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑ ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች የሚሆኑበትን ሥልጣን ሰጣቸው፤
對照
የዮሐንስ ወንጌል 1:12 探索
2
የዮሐንስ ወንጌል 1:1
በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:1 探索
3
የዮሐንስ ወንጌል 1:5
ብርሃንም በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም አላሸነፈውም።
የዮሐንስ ወንጌል 1:5 探索
4
የዮሐንስ ወንጌል 1:14
ቃልም ሥጋ ሆነ፤ በእኛም ዘንድ አደረ፤ ጸጋንና እውነትን የተመላውን፥ የአባቱ አንድያ ልጅ በአባቱ ዘንድ ያለውን ክብሩንም አየን።
የዮሐንስ ወንጌል 1:14 探索
5
የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4
ሁሉ በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም ሁሉ አንድም ነገር ያለ እርሱ የሆነ የለም። በእርሱ ሕይወት ነበረች፤ ሕይወትም የሰዎች ብርሃን ነበረች።
የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4 探索
6
የዮሐንስ ወንጌል 1:29
በማግሥቱ ኢየሱስ ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ “እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:29 探索
7
የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11
በዓለም ነበረ፤ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፤ ዓለም ግን አላወቀውም። የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፤ ነገር ግን የገዛ ወገኖቹ አልተቀበሉትም።
የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11 探索
8
የዮሐንስ ወንጌል 1:9
ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም እየመጣ ነበር።
የዮሐንስ ወንጌል 1:9 探索
9
የዮሐንስ ወንጌል 1:17
ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:17 探索
主頁
聖經
計劃
影片