1
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:13
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ፥ ከሕግ እርግማን ዋጅቶናል፤ “በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው፤” ተብሎ ተጽፎአልና
對照
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:13 探索
2
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:28
በክርስቶስ ኢየሱስ ሁላችሁም አንድ ናችሁና አይሁዳዊ ወይም ግሪካዊ የለም፥ ባርያ ወይም ነጻ ሰው የለም፥ ወንድ ወይም ሴት የለም።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:28 探索
3
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:29
የክርስቶስ ከሆናችሁ ስለዚህ የአብርሃም ዘር ናችሁ፥ በተስፋውም ቃል መሠረት ወራሾች ናችሁ።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:29 探索
4
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:14
ይህም የአብርሃም በረከት፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ አሕዛብ እንዲደርስና የመንፈስን ተስፋ በእምነት እንድንቀበል ነው።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:14 探索
5
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11
“ጻድቅ በእምነት ይኖራል” ተብሏልና፥ ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንደማይጸድቅ ግልጥ ነው።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11 探索
主頁
聖經
計劃
影片