1
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:33
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እግዚአብሔር የሰላም አምላክ እንጂ፥ የሁከት አምላክ አይደለም። በቅዱሳን አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንዲሁ ነው።
對照
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:33 探索
2
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:1
ፍቅርን ተከታተሉ፤ መንፈሳዊ ስጦታዎችን፥ በተለይም ትንቢት የመናገርን ስጦታ በብርቱ ፈልጉ።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:1 探索
3
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:3
ትንቢትን የሚናገር ግን ለማነጽ፥ ለማበረታታትና ለማጽናናት ለሰው ይናገራል።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:3 探索
4
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:4
በልሳን የሚናገር ራሱን ያንጻል፤ ትንቢትን የሚናገር ግን ቤተ ክርስቲያንን ያንጻል።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:4 探索
5
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:12
እናንተም እንደዚሁ ናችሁ፤ መንፈሳዊ ስጦታዎችን ለማግኘት የምትሹ በመሆናችሁ፥ ቤተ ክርስቲያን የምትታነጽበትን ስጦታዎች ለማግኘት ይበልጥ ፈልጉ።
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14:12 探索
主頁
聖經
計劃
影片