YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 9

1

የማርቆስ ወንጌል 9:23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም “ብትችል” ትላለህን? “ለሚያምን ሰው ሁሉ ነገር ይቻላል!” አለው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:23 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 9:24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ወዲያውኑ የልጁ አባት፥ “ማመንስ አምናለሁ፤ ግን ማመን በሚያቅተኝ ነገር ሁሉ ደግሞ አንተ እርዳኝ!” ብሎ ጮኸ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:24 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 9:28-29

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም ወደ ቤት በገባ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ፦ “ለመሆኑ ይህን ርኩስ መንፈስ እኛ ልናስወጣው ስለምን አልቻልንም?” ብለው ለብቻው ጠየቁት። እርሱም “እንዲህ ዐይነቱ በጸሎትና [በጾም] ካልሆነ በቀር በሌላ በምንም አይወጣም።” ሲል መለሰላቸው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:28-29 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 9:50

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ጨው መልካም ነው፤ ይሁን እንጂ፥ የጨውነቱን ጣዕም ካጣ በምን ታጣፍጡታላችሁ? “በእናንተም የፍቅር ጨው ጣዕም ይኑርባችሁ፤ እርስ በርሳችሁ ተስማምታችሁ በሰላም ኑሩ፤” አለ።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:50 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 9:37

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“እንደዚህ ካሉት ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበል ሁሉ እኔን ሳይሆን፥ የላከኝን ይቀበላል።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:37 探索

6

የማርቆስ ወንጌል 9:41

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በእውነት እላችኋለሁ፤ የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስሜ አንድ ብርጭቆ ውሃ እንኳ የሚያጠጣቸው ዋጋውን አያጣም፤” አላቸው።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:41 探索

7

የማርቆስ ወንጌል 9:42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ማንም ሰው በእኔ ከሚያምኑት ከእነዚህ ከትንንሾቹ አንዱን ከሚያስት ከባድ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ላይ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለዋል።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:42 探索

8

የማርቆስ ወንጌል 9:47

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዐይንህም ቢያስትህ፥ አውጥተህ ጣለው፤ ሁለት ዐይን እያለህ፥ ወደ ገሃነም ከምትጣል ይልቅ አንድ ዐይና ሆነህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።

對照

የማርቆስ ወንጌል 9:47 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片