YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማርቆስ ወንጌል 7

1

የማርቆስ ወንጌል 7:21-23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነርሱም፦ ክፉ ሐሳብ፥ ዝሙት፥ ስርቆት፥ ሰውን መግደል፥ አመንዝራነት፥ ስግብግብነት፥ ክፋት፥ አታላይነት፥ ስድነት፥ ምቀኝነት፥ ሐሜተኛነት፥ ትዕቢት፥ ግዴለሽነት ናቸው። ይህ ሁሉ ክፉ ነገር ከሰው ልብ ይወጣል፤ ሰውንም ያረክሰዋል።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 7:21-23 探索

2

የማርቆስ ወንጌል 7:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰውን የሚያረክሰው፥ ከሰው የሚወጣው ነገር ነው እንጂ ከውጪ ወደ ሰው የሚገባውስ አያረክሰውም!

對照

የማርቆስ ወንጌል 7:15 探索

3

የማርቆስ ወንጌል 7:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱ ግን እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “እናንተ ግብዞች! ኢሳይያስ ስለ እናንተ፥ ‘ይህ ሕዝብ በአፉ ብቻ ያከብረኛል እንጂ ልቡ ከእኔ የራቀ ነው!

對照

የማርቆስ ወንጌል 7:6 探索

4

የማርቆስ ወንጌል 7:7

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰው ሠራሽ ሥርዓትን እንደ እግዚአብሔር ሕግ አድርገው እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል!’ ብሎ የተናገረው ትንቢት ትክክል ነው፤

對照

የማርቆስ ወንጌል 7:7 探索

5

የማርቆስ ወንጌል 7:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ስለዚህ እናንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ የሰውን ወግ ትጠብቃላችሁ።”

對照

የማርቆስ ወንጌል 7:8 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片