2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:6-7

2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:6-7 መቅካእኤ

ልመካ ብፈልግ አልሞኝም፤ ምክንያቱም የምናገረው እውነት ነው፤ ነገር ግን ማንም ስለ እኔ ከሚያየውና ከሚሰማው ባለፈ የበለጥኩ አድርጎ እንዳያስበኝ ይህን ከመናገር እቆጠባለሁ። የዚህን ግልጠት ልዩ ጸባይ በማየት እንዳልታበይ፥ ሥጋዬን መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ።

与2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12:6-7相关的免费读经计划和灵修短文