የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39

የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39 አማ05

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “ጌታ አምላክህን በሙሉ ልብህ፥ በሙሉ ነፍስህ፥ በሙሉ ሐሳብህ ውደድ፤ ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው። ይህንንም የሚመስለው ሁለተኛው ትእዛዝ፥ ‘ጐረቤትህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ፤’ የሚለው ነው።

የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39 的视频

与የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39相关的免费读经计划和灵修短文