1
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 8:9
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቸርነቱን ታውቃላችሁ፤ በእርሱ ድህነት እናንተ ባለጸጎች ትሆኑ ዘንድ እርሱ ባለጸጋ ሲሆን፥ ስለ እናንተ ራሱን ድሃ አደረገ።
对照
探索 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 8:9
2
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 8:2
በብዙ መከራ ከመፈተናቸው የተነሣ ደስታቸው በዝቶአልና፤ በድህነታቸው ጥልቅነትም የለጋስነታቸው ባለጠግነት በዝታለችና።
探索 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 8:2
主页
圣经
计划
视频