1
የማቴዎስ ወንጌል 18:20
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው አለሁና።”
对照
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:20
2
የማቴዎስ ወንጌል 18:19
ደግሞም እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር ላይ በሚለምኑት በማንኛውም ነገር ሁሉ ቢስማሙ፥ በሰማያት ባለው አባቴ ይደረግላቸዋል።
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:19
3
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3
ሕፃን ልጅ ጠርቶ በመካከላቸው አቆመው፤ እንዲህም አለ “እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁና እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3
4
የማቴዎስ ወንጌል 18:4
እንደዚህ ሕፃን ትሑት የሆነ ሁሉ፥ በመንግሥተ ሰማያት የሚበልጠው እርሱ ነው።
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:4
5
የማቴዎስ ወንጌል 18:5
“እንደዚህ ሕፃን ያለውን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:5
6
የማቴዎስ ወንጌል 18:18
እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድር የምትፈቱትም ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል።
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:18
7
የማቴዎስ ወንጌል 18:35
ከእናንተም እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ የሰማዩ አባቴ ደግሞ እንዲሁ ያደርግባችኋል።”
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:35
8
የማቴዎስ ወንጌል 18:6
በእኔ ከሚያምኑ ከእነዚህ ታናናሾች አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ፥ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር ቢሰጥም ይሻለዋል።
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:6
9
የማቴዎስ ወንጌል 18:12
“ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ላይ ትቶ የጠፋውን ሊፈልግ አይሄድምን?
探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:12
主页
圣经
计划
视频