YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማቴዎስ ወንጌል 21 的热门经文

1

የማቴዎስ ወንጌል 21:22

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ታገኛላችሁ።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:22

2

የማቴዎስ ወንጌል 21:21

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “በእውነት እላችኋለሁ፤ እምነት ቢኖራችሁና ባትጠራጠሩ በበለሲቱ ዛፍ ላይ እንደ ተደረገው ማድረግ ብቻ ሳይሆን ይህንን ተራራ እንኳ ‘ከዚህ ተነሥተህ ወደ ባሕር ተወርወር!’ ብትሉት ይሆንላችኋል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:21

3

የማቴዎስ ወንጌል 21:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከሕዝቡም ፊት ለፊት ይሄዱ የነበሩትና ከኋላ ይከተሉ የነበሩት፥ “ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ ምስጋና ይሁን! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው! ሆሳዕና! ምስጋና በአርያም ለእግዚአብሔር ይሁን!” እያሉ ይጮኹ ነበር።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:9

4

የማቴዎስ ወንጌል 21:13

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ ‘ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል’ ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የቀማኞች ዋሻ አደረጋችሁት!” አላቸው።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:13

5

የማቴዎስ ወንጌል 21:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“የጽዮን ከተማ ለምትባለው ለኢየሩሳሌም፦ ‘እነሆ! ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያይቱና በውርንጫዋ ላይ ሆኖ ወደ አንቺ ይመጣል!’ ብላችሁ ንገሩአት።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:5

6

የማቴዎስ ወንጌል 21:42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፤ “በቅዱሳት መጻሕፍት ‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ ዋና የማእዘን ራስ ሆነ፤ ይህም የጌታ ሥራ ነው፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው፤’ ተብሎ የተጻፈውን ከቶ አላነበባችሁምን?

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:42

7

የማቴዎስ ወንጌል 21:43

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ስለዚህ እንዲህ እላችኋለሁ፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ተወስዳ ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ ትሰጣለች። [

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 21:43

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频