YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የሉቃስ ወንጌል 8 的热门经文

1

የሉቃስ ወንጌል 8:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በመልካም መሬት ላይ የወደቀው ዘር የሚያመለክተው ግን በመልካምና በቅን ልብ ቃሉን ሰምተው የሚጠብቁትን ነው፤ እነርሱ በቃሉ ጸንተው ፍሬ የሚያፈሩ ናቸው።”

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:15

2

የሉቃስ ወንጌል 8:14

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በእሾኽም ቊጥቋጦ መካከል የወደቀው ዘር የሚያመለክተው ቃሉን ለጊዜው የሚሰሙትን ሰዎች ነው፤ ነገር ግን የዚህ ዓለም ሐሳብና ሀብት፥ የምድራዊ ኑሮ ምቾትም አንቆ ያለ ፍሬ ያስቀራቸዋል።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:14

3

የሉቃስ ወንጌል 8:13

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በጭንጫማ መሬት ላይ የወደቀውም ዘር የሚያመለክተው ቃሉን ሰምተው በደስታ የሚቀበሉትን ሰዎች ነው፤ ነገር ግን እነርሱ የሚያምኑት ለጊዜው ነው፤ ሥር ስለሌላቸውም በፈተና ጊዜ ወዲያውኑ ይክዳሉ።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:13

4

የሉቃስ ወንጌል 8:25

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚያም በኋላ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን፥ “እምነታችሁ የት አለ?” አላቸው። እነርሱ ግን እጅግ ተደንቀውና ፈርተው እርስ በርሳቸው፥ “ነፋስንና ማዕበልን ያዛል፤ እነርሱም ይታዘዙለታል፤ ለመሆኑ ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:25

5

የሉቃስ ወንጌል 8:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር የሚያመለክተው ቃሉን ለጊዜው የሚሰሙትን ሰዎች ነው፤ ነገር ግን እነርሱ አምነው እንዳይድኑ ዲያብሎስ መጥቶ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:12

6

የሉቃስ ወንጌል 8:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“እንዲሁም የተሸሸገ ሳይገለጥ፥ የተሰወረ ሳይታወቅ የሚቀር የለም።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:17

7

የሉቃስ ወንጌል 8:47-48

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሴትዮዋም እንዳልተሰወረች ባወቀች ጊዜ እየተንቀጠቀጠች ወደ ኢየሱስ መጥታ በእግሩ ሥር ወደቀች፤ ከዚያም በኋላ ለምን እንደ ነካችውና እንዴት ወዲያውኑ እንደ ተፈወሰችም በሕዝቡ ሁሉ ፊት ገለጠች። ኢየሱስም “ልጄ ሆይ፥ እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ!” አላት።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:47-48

8

የሉቃስ ወንጌል 8:24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደቀ መዛሙርቱ “መምህር ሆይ! መምህር ሆይ! ልናልቅ ነው!” ሲሉ ኢየሱስን ቀሰቀሱት። እርሱም ነቅቶ ነፋሱንና የሚያናውጠውን ማዕበል ገሠጻቸው፤ ነፋሱና የሚያናውጠው ማዕበል ወዲያውኑ ቆሙ፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 8:24

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频