YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የሉቃስ ወንጌል 10 的热门经文

1

የሉቃስ ወንጌል 10:19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነሆ! እባብንና ጊንጥን እንድትረግጡ፥ የጠላትንም ኀይል ሁሉ እንድትቋቋሙ ሥልጣን ሰጥቻችኋለሁ፤ የሚጐዳችሁ ምንም ነገር የለም።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 10:19

2

የሉቃስ ወንጌል 10:41-42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ጌታ ኢየሱስ ግን እንዲህ ሲል መለሰላት፦ “ማርታ፥ ማርታ፥ አንቺ በብዙ ነገር ትጨነቂያለሽ፤ ትታወኪያለሽም፤ ነገር ግን ተፈላጊው አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያም የሚሻለውን ነገር መርጣለች፤ እርሱንም ከእርስዋ የሚወስድባት ማንም የለም።”

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 10:41-42

3

የሉቃስ ወንጌል 10:27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰውየውም “ሕጉማ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፥ በፍጹም ነፍስህ፥ በፍጹም ኀይልህ፥ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤’ እንዲሁም ‘ጐረቤትህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ፤’ ይላል” አለው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 10:27

4

የሉቃስ ወንጌል 10:2

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንዲህም አላቸው፦ “እነሆ፥ መከሩ ብዙ ነው፤ የመከሩ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ ስለዚህ የመከሩ ጌታ ለመከሩ ሥራ ተጨማሪ ሠራተኞችን እንዲልክ ለምኑት።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 10:2

5

የሉቃስ ወንጌል 10:36-37

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ታዲያ፥ ከእነዚህ ከሦስት ሰዎች፥ በቀማኞቹ ተደብድቦ ለወደቀው ሰው ባልንጀራ የሆነለት የትኛው ይመስልሃል?” የሕግ መምህሩም “ያ የራራለትና የረዳው ነው፤” ሲል መለሰ፤ ኢየሱስም “እንግዲያውስ ሂድ፤ አንተም እንዲሁ አድርግ!” አለው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 10:36-37

6

የሉቃስ ወንጌል 10:3

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንግዲህ ሂዱ፤ እነሆ፥ እንደ በጎች በተኲላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 10:3

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频