YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የዮሐንስ ወንጌል 8 的热门经文

1

የዮሐንስ ወንጌል 8:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንደገናም ኢየሱስ “እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ እኔን የሚከተል ሁሉ የሕይወት ብርሃን ያገኛል፤ በጨለማም አይመላለስም” ሲል ተናገራቸው።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:12

2

የዮሐንስ ወንጌል 8:32

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እውነትን ታውቃላችሁ፤ እውነትም ነጻ ያወጣችኋል።”

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:32

3

የዮሐንስ ወንጌል 8:31

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ በእርሱ ላመኑት አይሁድ እንዲህ አለ፤ “እናንተ በቃሌ ብትኖሩ በእርግጥ ደቀ መዛሙርቴ ትሆናላችሁ፤

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:31

4

የዮሐንስ ወንጌል 8:36

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህ ወልድ ነጻ ካወጣችሁ በእርግጥ ነጻ ትሆናላችሁ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:36

5

የዮሐንስ ወንጌል 8:7

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደጋግመው በጠየቁት ጊዜ ቀና አለና፥ “ከእናንተ መካከል ኃጢአት የሌለበት የመጀመሪያውን ድንጋይ በእርስዋ ላይ ይጣል!” አላቸው።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:7

6

የዮሐንስ ወንጌል 8:34

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “እውነት፥ እውነት እላችኋለሁ፤ ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ የኃጢአት ባሪያ ነው፤

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:34

7

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ቀና ብሎ፥ “አንቺ ሴት ከሳሾችሽ የት አሉ? የፈረደብሽ ማንም የለምን?” አላት። እርስዋም “ጌታ ሆይ! ማንም የለም” አለች። ኢየሱስም “እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ፤ ዳግመኛ ኃጢአት አትሥሪ” አላት።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频