YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

ኦሪት ዘፍጥረት 35 的热门经文

1

ኦሪት ዘፍጥረት 35:11-12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደግሞም እግዚአብሔር ያዕቆብን እንዲህ አለው፦ “ሁሉን ቻይ አምላክ እኔ ነኝ፤ ብዙ ልጆች ይኑርህ፤ ዘርህም ይብዛ፤ የብዙ ሕዝብ አባት ሁን፤ ነገሥታትም ከአንተ ይወለዱ። ለአብርሃምና ለይስሐቅ የሰጠሁትን ምድር ለአንተም እሰጥሃለሁ፤ ይህንኑ ምድር ከአንተም በኋላ ለዘርህ እሰጣለሁ።”

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 35:11-12

2

ኦሪት ዘፍጥረት 35:3

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህ ተነሥተን ወደ ቤትኤል እንውጣ፤ በዚያም ከዚህ በፊት በተቸገርኩ ጊዜ ጸሎቴን ሰምቶ ለረዳኝና በሄድኩበት ስፍራ ሁሉ ከእኔ ላልተለየኝ አምላክ መሠዊያ እሠራለሁ።”

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 35:3

3

ኦሪት ዘፍጥረት 35:10

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደግሞም “ስምህ ያዕቆብ ነው፤ ከእንግዲህ ወዲህ ግን እስራኤል ትባላለህ እንጂ ያዕቆብ ተብለህ አትጠራም” አለው። ስለዚህም እግዚአብሔር ያዕቆብን “እስራኤል” ብሎ ጠራው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 35:10

4

ኦሪት ዘፍጥረት 35:2

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህ ያዕቆብ ለቤተሰቡና አብረውት ለነበሩት ሰዎች ሁሉ እንዲህ አላቸው፤ “በእናንተ ዘንድ ያሉትን ባዕዳን አማልክት አስወግዱ፤ ሰውነታችሁን አንጹ፤ ንጹሕ ልብስም ልበሱ፤

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 35:2

5

ኦሪት ዘፍጥረት 35:1

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔር ያዕቆብን “አሁን ተነሥተህ ወደ ቤትኤል ሂድና እዚያ ኑር፤ በዚያም ከወንድምህ ከዔሳው ሸሽተህ በሄድክ ጊዜ ለተገለጥኩልህ አምላክ ለእኔ መሠዊያ ሥራ” አለው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 35:1

6

ኦሪት ዘፍጥረት 35:18

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርስዋ ግን ልትሞት ታጣጥር ስለ ነበር ከመሞቷ በፊት ልጅዋን “ቤንኦኒ” አለችው፤ አባቱ ግን “ብንያም” አለው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 35:18

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频