YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

ኦሪት ዘፍጥረት 25 的热门经文

1

ኦሪት ዘፍጥረት 25:23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔርም፥ “በማሕፀንሽ ያሉት ሁለት ሕዝቦች ናቸው፤ እርስ በርሳቸው የማይስማሙ ሁለት ወገኖች ትወልጃለሽ፤ አንዱም ከሌላው የበረታ ይሆናል፤ ታላቁም ለታናሹ አገልጋይ ይሆናል” አላት።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 25:23

2

ኦሪት ዘፍጥረት 25:30

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህም ያዕቆብን “ከዚህ ከቀይ ወጥ ስጠኝ” አለው። ኤዶም የተባለውም በዚህ ምክንያት ነበር።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 25:30

3

ኦሪት ዘፍጥረት 25:21

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ርብቃ መኻን ስለ ነበረች ይስሐቅ ስለ እርስዋ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም ጸሎቱን ስለ ሰማ ርብቃ ፀነሰች፤

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 25:21

4

ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዔሳውም “እኔ በራብ መሞቴ ነው፤ ታዲያ ብኲርና ምን ያደርግልኛል?” አለው። ያዕቆብም “እንግዲያውስ ብኲርናህን እንደምትሸጥልኝ መጀመሪያ ማልልኝ” አለው። ስለዚህ ዔሳው ምሎ ብኲርናውን ለያዕቆብ ሸጠ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33

5

ኦሪት ዘፍጥረት 25:26

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሁለተኛው ልጅ ሲወለድ የዔሳውን ተረከዝ ይዞ በመውጣቱ ያዕቆብ ተባለ፤ ልጆቹ በተወለዱ ጊዜ ይስሐቅ ሥልሳ ዓመት ሆኖት ነበር።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 25:26

6

ኦሪት ዘፍጥረት 25:28

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዔሳው እያደነ ሥጋ ያበላው ስለ ነበረ ይስሐቅ ዔሳውን ይወድ ነበር። ርብቃ ግን ያዕቆብን ትወድ ነበር።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 25:28

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频