YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

ኦሪት ዘፍጥረት 22 的热门经文

1

ኦሪት ዘፍጥረት 22:14

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አብርሃም ያንን ቦታ “እግዚአብሔር ያዘጋጃል” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “እግዚአብሔር በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:14

2

ኦሪት ዘፍጥረት 22:2

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔርም “የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያ ምድር ሂድ፤ እዚያ በማሳይህ አንድ ኮረብታ ላይ እርሱን መሥዋዕት አድርገህ አቅርብልኝ” አለው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:2

3

ኦሪት ዘፍጥረት 22:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

መልአኩም “ልጁን አትንካ፤ ምንም ዐይነት ጒዳት አታድርስበት፤ አንድ ልጅህን እንኳ ለእኔ ከመስጠት ስለ አልተቈጠብክ እነሆ፥ እኔን እግዚአብሔርን የምትፈራ መሆንህን ተረድቼአለሁ።”

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:12

4

ኦሪት ዘፍጥረት 22:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አብርሃምም “ልጄ ሆይ፥ ለመሥዋዕት የሚሆነውን በግ እግዚአብሔር ለራሱ ያዘጋጃል” አለው፤ ሁለቱም አብረው መንገዳቸውን ቀጠሉ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:8

5

ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እኔም ዘርህን እንደ ሰማይ ከዋክብትና እንደ ባሕር ዳር አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘሮችህም ጠላቶቻቸውን ድል ነሥተው ከተሞቻቸውን ይይዛሉ። ትእዛዜን ስለ ፈጸምክ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ።”

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18

6

ኦሪት ዘፍጥረት 22:1

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህ ሁሉ ነገር በኋላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው፤ እግዚአብሔርም “አብርሃም!” ብሎ ጠራው፤ አብርሃምም “እነሆ፥ አለሁኝ!” ብሎ መለሰ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:1

7

ኦሪት ዘፍጥረት 22:11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ነገር ግን የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ “አብርሃም! አብርሃም!” ብሎ ጠራው። አብርሃምም “እነሆ፥ አለሁኝ!” አለ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:11

8

ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የእግዚአብሔር መልአክ ሁለተኛ ጊዜ አብርሃምን ጠራውና እንዲህ አለው፤ “እግዚአብሔር ‘ብዙ በረከት እንደምሰጥህ በራሴ ስም እምላለሁ’ ይላል፤ ይህን ስላደረግህና አንድ ልጅህንም ለእኔ ለመስጠት ስላልተቈጠብክ፥

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16

9

ኦሪት ዘፍጥረት 22:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እግዚአብሔር ወዳመለከተው ቦታ በደረሱ ጊዜ አብርሃም መሠዊያ ሠርቶ እንጨቱን በላዩ ላይ ረበረበው፤ ልጁን ይስሐቅንም አስሮ ከእንጨቱ በላይ በመሠዊያው ላይ አጋደመው።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 22:9

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频