ኦሪት ዘፀአት 7:11-12

ኦሪት ዘፀአት 7:11-12 መቅካእኤ

ፈርዖንም ጠቢባንንና አስማተኞችን ጠራ፤ የግብጽም አስማተኞች ደግሞ በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ። እያንዳንዳቸውም በትራቸውን ጣሉ፥ እባቦችም ሆኑ፤ የአሮን በትር ግን በትራቸውን ዋጠ።

ኦሪት ዘፀአት 7:11-12 ile ilgili ücretsiz Okuma Planları ve Teşvik Yazıları