ኦሪት ዘፀአት 4:14

ኦሪት ዘፀአት 4:14 መቅካእኤ

የጌታም ቁጣ በሙሴ ላይ ነደደ እንዲህም አለ፦ “ሌዋዊው ወንድምህ አሮን አለ አይደለምን? እርሱ ጥሩ እንደሚናገር አውቃለሁ፤ እርሱም ደግሞ ሊገናኝህ ይመጣል፤ ያይሃልም፤ በልቡም ደስ ይለዋል።

ኦሪት ዘፀአት 4:14 ile ilgili ücretsiz Okuma Planları ve Teşvik Yazıları