1
ኦሪት ዘፍጥረት 16:13
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እርሷም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች፥ የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።
Karşılaştır
ኦሪት ዘፍጥረት 16:13 keşfedin
2
ኦሪት ዘፍጥረት 16:11
የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 16:11 keşfedin
3
ኦሪት ዘፍጥረት 16:12
እርሱም የሜዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፥ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፥ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።
ኦሪት ዘፍጥረት 16:12 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar