1
ኦሪት ዘጸአት 37:1-2
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ባጽልኤልም ከግራር እንጨት የቃል ኪዳኑን ታቦት ሠራ፤ ርዝመቱ መቶ ዐሥር ሳንቲ ሜትር፥ የጐኑ ስፋት ሥልሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር፥ ቁመቱም ሥልሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር ነበር። ውስጡንም ውጪውንም በጥሩ ወርቅ ለበጠው፤ በዙሪያውም የወርቅ ክፈፍ አደረገለት፤
Karşılaştır
ኦሪት ዘጸአት 37:1-2 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar