1
ኦሪት ዘጸአት 21:23-25
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ነገር ግን ሴትዮዋ ራስዋ ብርቱ ጒዳት የደረሰባት ከሆነች ቅጣቱ ‘በሕይወት ምትክ ሕይወት፥ በዐይን ምትክ ዐይን፥ በጥርስ ምትክ ጥርስ፥ በእጅ ምትክ እጅ፥ በእግር ምትክ እግር፥ በቃጠሎ ምትክ ቃጠሎ፥ በቊስል ምትክ ቊስል፥ በመፈንከት ምትክ መፈንከት’ በሚለው ሕግ መሠረት ይወሰን።
Karşılaştır
ኦሪት ዘጸአት 21:23-25 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar