7 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር - ከኢየሱስ ጋር ተራመድ Намуна

ሰዎችን ማጥመድ
ሉቃስ 5:4-11
- ከጴጥሮስ የምለየው እንዴት ነው?
- ጴጥሮስን ጨምሮ ኢየሱስ ተከታዮቹ ሰዎችን አጥማጆች እንዲሆኑ ጠራቸው። እግዚአብሔር ሆይ ሰዎችን እንዴት ማጥመድ እንዳለብኝ እንድማር እርዳኝ።
- ኢየሱስ “አትፍራ” ብሎ ተናግሯል። ይህ አባባሉ ሰዎችን በማጥመድ ጅማሬዬ የሚረዳኝ እንዴት ነው?
- ኢየሱስ ዛሬ እንድወስድ የሚፈልገው እርምጃ ምንድን ነው?
Scripture
Нақшаҳои марбут ба мавзӯъ

Faith-Driven Impact Investor: What the Bible Says

Journey Through Genesis 12-50

Psalms of Lament

One Chapter a Day: Matthew

YES!!!

Walk With God: 3 Days of Pilgrimage

Prayer Altars: Embracing the Priestly Call to Prayer

Moses: A Journey of Faith and Freedom

The Way of the Wise
