የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 22:37-39

የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 22:37-39 አማ2000

ኢየሱስም እንዲህ አለው “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።’ ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም ‘ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፤’ የምትለው ናት።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 22:37-39