1
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እናንተ ክፋ ነገርን አሰባችሁብኝ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።
Муқоиса
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20 омӯзед
2
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19
ዮሴፍም አላቸው፦ አትፍሩ እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ ነኝን?
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19 омӯзед
3
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21
አሁንም አትፍሩ እኔ እናንተና ልጆቻችሁን እመግባችኍለሁ አጽናናቸውም ደስ አሰኛቸውም።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21 омӯзед
4
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17
ዮሴፍን እንዲህ በሉት፦ እባክህ የውንድሞችህን በደል ኃጢአታቸውንም ይቅር በል እነርሱ በአንተ ከፍተውብሃልና አሁን እባክህ የአባትህ አምላክ ባሪያዎች የበደሉን ይቅር በል።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17 омӯзед
5
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24
ዮሴፍም ወንድሞቹን አለ፦ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጎበኛችኍል ከዚህችም ምድር ያወጣችኍል ለአብርሃምን ለይስሕቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኍል።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24 омӯзед
6
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25
ዮሴፍም የእስራኤልን ልጆች፦ እግዚአብሔር ሲያስባችሁ አጥንቴን ከዚን አንሥታችሁ ከእናንተ ጋር ውሰዱ ብሎ አማላቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25 омӯзед
7
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26
ዮሴፍም በመቶ አሥር ዓመት ዕድሜው ሞተ በሽቱ፥ አሹት በግብፅ ምድር በሣጥን ውስጥ አኖሩት።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26 омӯзед
Асосӣ
Китоби Муқаддас
Нақшаҳо
Видео