1
የዮሐንስ ወንጌል 7:38
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በእኔ የሚያምን ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚለው፥ የሕይወት ውሃ ምንጭ ከውስጡ ይፈልቃል።”
Муқоиса
የዮሐንስ ወንጌል 7:38 омӯзед
2
የዮሐንስ ወንጌል 7:37
የበዓሉ መጨረሻ በሆነው በታላቁ ቀን ኢየሱስ ቆመና ድምፁን ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፦ “ውሃ የጠማው ቢኖር ወደ እኔ መጥቶ ይጠጣ፤
የዮሐንስ ወንጌል 7:37 омӯзед
3
የዮሐንስ ወንጌል 7:39
ይህንንም የተናገረው በእርሱ የሚያምኑ ስለሚቀበሉት ስለ መንፈስ ቅዱስ ነበር፤ ኢየሱስ ገና ወደ ክብር ስላልወጣ መንፈስ ቅዱስ ገና አልተሰጠም ነበር።
የዮሐንስ ወንጌል 7:39 омӯзед
4
የዮሐንስ ወንጌል 7:24
ትክክለኛ ፍርድ ፍረዱ እንጂ የሰውን ፊት አይታችሁ በማዳላት አትፍረዱ።”
የዮሐንስ ወንጌል 7:24 омӯзед
5
የዮሐንስ ወንጌል 7:18
ከገዛ ራሱ የሚናገር የገዛ ራሱን ክብር ይፈልጋል፤ የላኪውን ክብር የሚፈልግ ግን እውነተኛ ነው፤ ሐሰትም የለበትም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:18 омӯзед
6
የዮሐንስ ወንጌል 7:16
ስለዚህ ኢየሱስ እንዲህ ሲል መለሰ፦ “የእኔ ትምህርት ከላከኝ ከአብ የተገኘ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:16 омӯзед
7
የዮሐንስ ወንጌል 7:7
ዓለም እናንተን ሊጠላ አይችልም፤ እኔ ግን ሥራው ክፉ መሆኑን ስለምመሰክርበት እኔን ይጠላኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 7:7 омӯзед
Асосӣ
Китоби Муқаддас
Нақшаҳо
Видео