1
የማቴዎስ ወንጌል 8:26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እርሱም “እናንተ እምነት የጎደላችሁ! ለምን ትፈራላችሁ?” አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸው፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።
సరిపోల్చండి
የማቴዎስ ወንጌል 8:26 ని అన్వేషించండి
2
የማቴዎስ ወንጌል 8:8
የመቶ አለቃውም እንዲህ ሲል መለሰ “ጌታ ሆይ! ከቤቴ ጣራ በታች ልትገባ አይገባኝም፤ ነገር ግን ቃል ብቻ ተናገር፤ ብላቴናዬም ይፈወሳል።
የማቴዎስ ወንጌል 8:8 ని అన్వేషించండి
3
የማቴዎስ ወንጌል 8:10
ኢየሱስም ሰምቶ ተደነቀና ይከተሉት የነበሩትን እንዲህ አላቸው “እውነት እላችኋለሁ፤ በእስራኤል እንኳ እንዲህ ያለ ትልቅ እምነት አላገኘሁም።
የማቴዎስ ወንጌል 8:10 ని అన్వేషించండి
4
የማቴዎስ ወንጌል 8:13
ኢየሱስም ለመቶ አለቃው “ሂድና እንደ እምነትህ ይሁንልህ፤” አለው። ብላቴናውም በዚያች ሰዓት ተፈወሰ።
የማቴዎስ ወንጌል 8:13 ని అన్వేషించండి
5
የማቴዎስ ወንጌል 8:27
ሰዎቹም “ነፋሳትና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት፥ ይሄ ማነው?” እያሉ ተደነቁ።
የማቴዎስ ወንጌል 8:27 ని అన్వేషించండి
హోమ్
బైబిల్
ప్రణాళికలు
వీడియోలు