1
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:3
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዐመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይደርስምና።
සසඳන්න
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:3 ගවේෂණය කරන්න
2
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:13
እኛ ግን በጌታ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ! ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን ልናመሰግን ግድ አለብን፤ እግዚአብሔር በመንፈስ መቀደስ እውነትንም በማመን ለመዳን እንደ በኵራት መርጦአችኋልና፤
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:13 ගවේෂණය කරන්න
3
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:4
“እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤” ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:4 ගවේෂණය කරන්න
4
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:16-17-16-17
ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት፤ በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:16-17-16-17 ගවේෂණය කරන්න
5
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:11-12
ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዐመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል።
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:11-12 ගවේෂණය කරන්න
6
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:9-10-9-10
ይድኑ ዘንድ የእውነት ፍቅር ስላልተቀበሉ ለሚጠፉ፥ የእርሱ መምጣት በተአምራት ሁሉና በምልክቶች በሐሰተኞች ድንቆችም በዐመፅም መታለል ሁሉ እንደ ሰይጣን አሠራር ነው።
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:9-10-9-10 ගවේෂණය කරන්න
7
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:7
የዐመፅ ምሥጢር አሁን ይሠራልና፤ ብቻ ከመንገድ እስኪወገድ ድረስ አሁን የሚከለክል አለ።
ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2 2:7 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ