YouVersion
Pictograma căutare

የዮሐንስ ወንጌል 17:20-21

የዮሐንስ ወንጌል 17:20-21 መቅካእኤ

በእነርሱ ቃል አማካይነት በእኔ ስለሚያምኑትም ጭምር እንጂ ስለ እነርሱ ብቻ አልለምንም፤ ይህም ሁሉም አንድ እንዲሆኑ፥ አንተም፥ አባት ሆይ! በእኔ እንዳለህና እኔም በአንተ እንዳለሁ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ እንዲሆኑ፥ አንተም እንደ ላክኸኝ ዓለም እንዲያምን ነው።

Planuri de citire și Devoționale gratuite în legătură cu የዮሐንስ ወንጌል 17:20-21