YouVersion
Pictograma căutare

ማቴዎስ 14:30-31

ማቴዎስ 14:30-31 NASV

ነገር ግን የነፋሱን ኀይል ባየ ጊዜ ፈራ፤ መስጠምም ሲጀምር፣ “ጌታ ሆይ፤ አድነኝ!” ብሎ ጮኸ። ኢየሱስም ወዲያውኑ እጁን ዘርግቶ ያዘውና፣ “አንተ እምነት የጐደለህ፤ ለምን ተጠራጠርህ?” አለው።

Planuri de citire și Devoționale gratuite în legătură cu ማቴዎስ 14:30-31