1
የሐዋርያት ሥራ 17:27
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ይህንንም ያደረገው ሰዎች ጌታን እንዲፈልጉና በመመራመርም ፈልገው እርሱን ማግኘት እንዲችሉ ነው፤ ሆኖም እርሱ ከእኛ ከእያንዳንዳችን ሩቅ ነው ማለት አይደለም።
Compare
የሐዋርያት ሥራ 17:27ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
2
የሐዋርያት ሥራ 17:26
እርሱ የሰውን ዘር ሁሉ ከአንድ ሰው ፈጠረ፤ በምድር ሁሉ ላይ እንዲኖሩም አደረገ፤ የተወሰኑ ዘመኖችንና የሚኖሩባቸውንም ቦታዎች መደበላቸው።
የሐዋርያት ሥራ 17:26ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
3
የሐዋርያት ሥራ 17:24
እርሱ ዓለምንና በዓለም ያለውንም ሁሉ የፈጠረ ነው፤ የሰማይና የምድርም ጌታ ነው፤ እርሱ በሰው እጅ በተሠራ ቤተ መቅደስ አይኖርም፤
የሐዋርያት ሥራ 17:24ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
4
የሐዋርያት ሥራ 17:31
እርሱ በመረጠው ሰው አማካይነት በዓለም ሁሉ ላይ በእውነት የሚፈርድበትን ቀን ወስኖአል፤ ይህንንም ለሁሉም ያረጋገጠው ያን የመረጠውን ሰው ከሞት በማስነሣቱ ነው።”
የሐዋርያት ሥራ 17:31ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
5
የሐዋርያት ሥራ 17:29
እንግዲህ እኛ የእርሱ ልጆች ከሆንን ‘እግዚአብሔር በሰው ጥበብና አሳብ ከወርቅ ወይም ከብር ወይም ከድንጋይ የተሠራውን ቅርጽ ይመስላል’ ብለን ማሰብ አይገባንም።
የሐዋርያት ሥራ 17:29ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
Home
ਬਾਈਬਲ
Plans
ਵੀਡੀਓ