የማቴዎስ ወንጌል 17:17-18

የማቴዎስ ወንጌል 17:17-18 መቅካእኤ

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰ “የማያምንና ጠማማ ትውልድ ሆይ! እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደ እኔ አምጡት” ኢየሱስም ገሠጸው፤ ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ፤ ልጁም በዚያች ሰዓት ተፈወሰ።

Gratis leesplannen en overdenkingen die te maken hebben met የማቴዎስ ወንጌል 17:17-18