የማቴዎስ ወንጌል 15:25-27

የማቴዎስ ወንጌል 15:25-27 መቅካእኤ

እርሷ ግን መጥታ እየሰገደች “ጌታ ሆይ! እርዳኝ” አለች። እርሱም እንዲህ ሲል መለሰላት “የልጆችን እንጀራ ወስዶ ለቡችሎች መጣል መልካም አይደለም።” እርሷም “አዎን ጌታ ሆይ! ነገር ግን ቡችሎችም ከጌቶቻቸው ማዕድ የወደቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ” አለች።

Gratis leesplannen en overdenkingen die te maken hebben met የማቴዎስ ወንጌል 15:25-27