የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11 መቅካእኤ

ኢየሱስም ቀና ብሎ “አንቺ ሴት! ከሳሾችሽ ወዴት አሉ? የፈረደብሽ የለምን?” አላት። እርሷም “ጌታ ሆይ! አንድም እንኳን፤” አለች። ኢየሱስም “እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ፤ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ፤” አላት።

Gratis leesplannen en overdenkingen die te maken hebben met የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11