1
የማቴዎስ ወንጌል 4:4
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።
နှိုင်းယှဉ်
የማቴዎስ ወንጌል 4:4ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 4:10
ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 4:10ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 4:7
ኢየሱስም፦ ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 4:7ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 4:1-2
ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው። አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።
የማቴዎስ ወንጌል 4:1-2ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 4:19-20
እርሱም፦ በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው። ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።
የማቴዎስ ወንጌል 4:19-20ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማቴዎስ ወንጌል 4:17
የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ፦ መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር።
የማቴዎስ ወንጌል 4:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ