1
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
የሎጥም ሚስት ወደ ኍላዋ ተመለከተች የጨው ሐውልት፥ ሆነች።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
እርሱም በዘገያ ጊዜ እግዚአብሔር ስላዘነለት እነዚያ ስዎች የእርሱን እጅ የሚስቱን፥ እጅ የሁለቱን የሴትፕች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡትና በከተማይቱ ውጭ አስቀመጡት።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኍላ እንዲህ አለው ራስህን አድን ወደ ኍላህ አትይ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
እግዚአብሔርም እነዚያን የአገር ከተሞች ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አሰበው፤ ሎጥ ተቀምጦበት የነበረውንም ከተማ ባጠፋ ጊዜ ከዚይ ጥፋት መካከል ሎጥን አወጣው።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ