1
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:20-21
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ለእግዚአብሔርም ክብር እየሰጠ፥ በእምነት በረታ እንጂ፤ እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ አልተጠራጠረም። የሰጠውንም ተስፋ እንደሚፈጽም ጽኑ እምነት ነበረው።
နှိုင်းယှဉ်
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:20-21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:17
“የብዙ ሕዝቦች አባት አድርጌሃለሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ የሞተውን ሕያው በሚያደርግ የሌለውንም እንዳለ አድርጎ በሚጠራ ባመነበት አምላክ ፊት ነው።
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:25
ስለ ኃጢአታችን ለሞት ተላልፎ ተሰጠ፤ ለጽድቃችንም ተነሣ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:25ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:18
“ዘርህም እንዲሁ ይሆናል” ተብሎ እንደ ተነገረው፥ ተስፋ በሌለበት የብዙ ሕዝቦች አባት እንደሚሆን በተስፋ አመነ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:18ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:16
ስለዚህ በእምነት የሆነው፥ ተስፋው በእምነት እንዲያርፍና ለዘሩ ሁሉ እንዲሆን ነው፥ ይህም ሕግ ፈፃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ የአብርሃምን እምነት የሚጋሩትንም ጭምር ነው፥ እርሱ የሁላችንም አባት ነውና፥
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:16ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:7-8
“መተላለፋቸው ይቅር የተባለላቸው፥ ኃጢአታቸውም የተከደነላቸው የተባረኩ ናቸው፤ ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው የተባረከ ነው።”
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:7-8ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:3
መጽሐፉስ ምን አለና? “አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት።”
ወደ ሮሜ ሰዎች 4:3ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ