1
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እናንተ ክፋ ነገርን አሰባችሁብኝ፥ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19
ዮሴፍም አላቸው፦ “አይዞአችሁ አትፍሩ፤ እኔ በእግዚአብሔር ምትክ የምሆን ነኝ?
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21
አሁንም አትፍሩ፥ እኔ እናንተንና ልጆቻችሁን እመግባችኋለሁ።” አጽናናቸውም ደስ አሰኛቸውም።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17
ዮሴፍን እንዲህ በሉት፦ ‘እባክህ የወንድሞችህን በደል ኃጢአታቸውንም ይቅር በል፥ እነርሱ በአንተ ከፍተውብሃልና፥ አሁንም እባክህ የአባትህ አምላክ ባርያዎች የበደሉህን ይቅር በል።’”
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24
ዮሴፍም ወንድሞቹን፦ “እኔ እሞታለሁ፥ እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፥ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል” አላቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25
ዮሴፍም የእስራኤልን ልጆች፦ “እግዚአብሔር ሲያስባችሁ አጥንቴን ከዚህ አንሥታችሁ ከእናንተ ጋር ውሰዱ ብሎ” አስማላቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26
ዮሴፍም ዕድሜው መቶ ዐሥር ዓመት ሲሞላው ሞተ፤ በሽቶም አሹት፥ በግብጽ ምድር በሣጥን ውስጥ አኖሩት።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ