1
የማቴዎስ ወንጌል 7:7
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ በር አንኳኩ ይከፈትላችኋል፤
နှိုင်းယှဉ်
የማቴዎስ ወንጌል 7:7ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 7:8
የሚለምን ሁሉ ይቀበላል፤ የሚፈልግም ያገኛል፤ በር ለሚያንኳኳም ይከፈትለታል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:8ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 7:24
“ይህን ቃሌን ሰምቶ በሥራ ላይ የሚያውለው ሁሉ፥ ቤቱን በድንጋይ መሠረት ላይ የሠራ ብልኅ ሰውን ይመስላል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 7:12
እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትፈልጉትን ሁሉ፥ እናንተም ለእነርሱ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ የሕግና የነቢያት ትምህርትም የሚሉት ይህንኑ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 7:12ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 7:14
ወደ ሕይወት የሚያስገባው በር ግን ጠባብ ነው፤ መንገዱም አስቸጋሪ ነው፤ እርሱን የሚያገኙት ሰዎች ጥቂቶች ናቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 7:14ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማቴዎስ ወንጌል 7:13
“በጠባብዋ በር ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚያስገባው በር ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነው። ወደዚያ የሚገቡትም ሰዎች ብዙዎች ናቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 7:13ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማቴዎስ ወንጌል 7:11
እንግዲህ እናንተ ክፉዎች ሆናችሁ ሳለ፥ ለልጆቻችሁ መልካም ነገር መስጠትን ካወቃችሁ፤ ታዲያ፥ በሰማይ ያለው አባታችሁማ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን አይሰጣቸውም!
የማቴዎስ ወንጌል 7:11ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
8
የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “በእናንተ ላይ እንዳይፈረድባችሁ፥ በማንም ላይ አትፍረዱ፤ በሌሎች ላይ በምትፈርዱበት ፍርድ፥ በእናንተም ላይ ይፈረድባችኋል፤ እንዲሁም በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
9
የማቴዎስ ወንጌል 7:26
ይህን ቃሌን ሰምቶ በሥራ ላይ የማያውለው ግን፥ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሞኝ ሰውን ይመስላል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
10
የማቴዎስ ወንጌል 7:3-4
በአንተ ዐይን ያለውን ግንድ ሳታይ፥ ስለምን በወንድምህ ዐይን ውስጥ ያለውን ጒድፍ ትመለከታለህ? ደግሞስ በአንተ ዐይን ግንድ እያለ፥ ወንድምህን ‘እስቲ በዐይንህ ያለውን ጒድፍ ላውጣልህ’ እንዴት ትለዋለህ?
የማቴዎስ ወንጌል 7:3-4ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
11
የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16
“የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ፥ በውስጣቸው ግን እንደ ነጣቂ ተኲላዎች ከሆኑት ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ፤ እነርሱንም የምታውቁአቸው በሥራቸው ፍሬ ነው። ከእሾኽ ቊጥቋጦ የወይን ፍሬ፥ ከኮሸሽላስ የበለስ ፍሬ ይለቀማልን?
የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
12
የማቴዎስ ወንጌል 7:17
እንዲሁም መልካም ዛፍ ሁሉ መልካም ፍሬ ያፈራል፤ መጥፎ ዛፍ ግን መጥፎ ፍሬ ያፈራል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
13
የማቴዎስ ወንጌል 7:18
መልካም ዛፍ መጥፎ ፍሬ ማፍራት አይችልም፤ መጥፎ ዛፍም መልካም ፍሬ ማፍራት አይችልም።
የማቴዎስ ወንጌል 7:18ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
14
የማቴዎስ ወንጌል 7:19
መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ፥ ተቈርጦ ወደ እሳት ይጣላል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:19ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ