1
የማቴዎስ ወንጌል 25:40
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ንጉሡም ‘በእውነት እላችኋለሁ፤ ከእነዚህ ከወንድሞቼ አነስተኛ ለሆነው ለአንዱ እንኳ ያደረጋችኹት ሁሉ ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው!’ ሲል ይመልስላቸዋል።
နှိုင်းယှဉ်
የማቴዎስ ወንጌል 25:40ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 25:21
ጌታውም ‘መልካም አደረግህ፤ አንተ ታማኝና ደግ አገልጋይ! በጥቂት ነገር ታማኝ ሆነህ ስለ ተገኘህ በብዙ ነገር ላይ እሾምሃለሁ፤ ና የጌታህን ደስታ ለመካፈል ግባ!’ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 25:21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 25:29
ላለው ሰው ሁሉ ይጨመርለታል ይበዛለታልም፤ ከሌለው ሰው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማቴዎስ ወንጌል 25:29ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 25:13
ስለዚህ ቀኑንና ሰዓቱን ስለማታውቁ ተግታችሁ ጠብቁ።”
የማቴዎስ ወንጌል 25:13ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 25:35
ተርቤ ነበር፥ አብልታችሁኛል፤ ተጠምቼ ነበር፥ አጠጥታችሁኛል፤ እንግዳ ሆኜ መጣሁ፤ በቤታችሁ ተቀብላችሁኛል፤
የማቴዎስ ወንጌል 25:35ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማቴዎስ ወንጌል 25:23
ጌታውም ‘መልካም ነው! አንተ ታማኝና መልካም አገልጋይ በጥቂት ነገር ታማኝ ሆነህ ስለ ተገኘህ በብዙ ነገር ላይ እሾምሃለሁ፤ ና የጌታህን ደስታ ለመካፈል ግባ!’ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 25:23ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማቴዎስ ወንጌል 25:36
ታርዤ ነበር፥ አልብሳችሁኛል፤ ታምሜ ነበር፥ ጠይቃችሁኛል፤ ታስሬ ነበር መጥታችሁ ጐብኝታችሁኛል።’
የማቴዎስ ወንጌል 25:36ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ