1
የማቴዎስ ወንጌል 21:22
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ታገኛላችሁ።”
နှိုင်းယှဉ်
የማቴዎስ ወንጌል 21:22ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 21:21
ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “በእውነት እላችኋለሁ፤ እምነት ቢኖራችሁና ባትጠራጠሩ በበለሲቱ ዛፍ ላይ እንደ ተደረገው ማድረግ ብቻ ሳይሆን ይህንን ተራራ እንኳ ‘ከዚህ ተነሥተህ ወደ ባሕር ተወርወር!’ ብትሉት ይሆንላችኋል።
የማቴዎስ ወንጌል 21:21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 21:9
ከሕዝቡም ፊት ለፊት ይሄዱ የነበሩትና ከኋላ ይከተሉ የነበሩት፥ “ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ ምስጋና ይሁን! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው! ሆሳዕና! ምስጋና በአርያም ለእግዚአብሔር ይሁን!” እያሉ ይጮኹ ነበር።
የማቴዎስ ወንጌል 21:9ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 21:13
“ ‘ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል’ ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የቀማኞች ዋሻ አደረጋችሁት!” አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 21:13ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 21:5
“የጽዮን ከተማ ለምትባለው ለኢየሩሳሌም፦ ‘እነሆ! ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያይቱና በውርንጫዋ ላይ ሆኖ ወደ አንቺ ይመጣል!’ ብላችሁ ንገሩአት።”
የማቴዎስ ወንጌል 21:5ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማቴዎስ ወንጌል 21:42
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፤ “በቅዱሳት መጻሕፍት ‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ ዋና የማእዘን ራስ ሆነ፤ ይህም የጌታ ሥራ ነው፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው፤’ ተብሎ የተጻፈውን ከቶ አላነበባችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 21:42ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማቴዎስ ወንጌል 21:43
“ስለዚህ እንዲህ እላችኋለሁ፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ተወስዳ ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ ትሰጣለች። [
የማቴዎስ ወንጌል 21:43ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ