1
የማቴዎስ ወንጌል 10:16
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“እነሆ! እንደ በጎች በተኲላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ብልኆች፥ እንደ ርግብ የዋሆች ሁኑ።
နှိုင်းယှဉ်
የማቴዎስ ወንጌል 10:16ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 10:39
ሕይወቱን ለማዳን የሚፈልግ ሁሉ ያጠፋታል፤ ሕይወቱን ስለ እኔ የሚያጠፋት ሁሉ ግን ያድናታል።
የማቴዎስ ወንጌል 10:39ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 10:28
ሥጋን ከመግደል አልፈው ነፍስን መግደል የማይችሉትን ሰዎች አትፍሩ፤ ይልቁንስ ነፍስንና ሥጋን በገሃነም ሊያጠፋ የሚችለውን አምላክ ፍሩ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:28ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 10:38
የገዛ ራሱን መስቀል ተሸክሞ የማይከተለኝ ሰው የእኔ ሊሆን አይገባውም።
የማቴዎስ ወንጌል 10:38ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33
“በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ፥ እኔም በሰማይ ባለው አባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ። በሰው ፊት የሚክደኝን ሁሉ ግን እኔም በሰማይ አባቴ ፊት እክደዋለሁ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማቴዎስ ወንጌል 10:8
በሽተኞችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አስወጡ፤ በነጻ የተቀበላችሁትን በነጻ ስጡ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:8ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማቴዎስ ወንጌል 10:31
እንግዲህ እናንተ ግን ከብዙ ድንቢጦች እጅግ ስለምትበልጡ ከቶ አትፍሩ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:31ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
8
የማቴዎስ ወንጌል 10:34
እኔ የመጣሁት፥ ሰላምን በምድር ላይ ለማምጣት አይምሰላችሁ፤ እኔ ጦርነትን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።
የማቴዎስ ወንጌል 10:34ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ