1
ኦሪት ዘጸአት 23:25-26
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ለእኔ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ብትሰግድ በቂ ምግብና ውሃ በመስጠት እባርክሃለሁ፤ በሽታህንም ሁሉ አስወግዳለሁ። በምድርህ ፅንስ የሚያስወርዳት ወይም መኻን ሴት አትኖርም፤ ዕድሜህንም አረዝመዋለሁ።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘጸአት 23:25-26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘጸአት 23:20
“በመንገድህ እንዲጠብቅህና እኔ ወዳዘጋጀሁልህ ምድር በሰላም እንዲያስገባህ በፊትህ የሚሄድ መልአክ እልካለሁ፤
ኦሪት ዘጸአት 23:20ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘጸአት 23:22
ለእርሱ ብትታዘዝና እኔ ያዘዝኩህንም ሁሉ ብትፈጽም ጠላቶችህን እጠላለሁ፤ ተቃዋሚዎችህንም እዋጋለሁ፤
ኦሪት ዘጸአት 23:22ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘጸአት 23:2-3
ክፉ ለማድረግ የተሰባሰቡ ሰዎችን አትከተል፤ ፍርድን ለማጣመም ከብዙ ሰዎች ጋር ተስማምተህ አትመስክር። ድኻ ለፍርድ ቢቀርብ ድኽነቱን በማየት አድልዎ አታድርግለት።
ኦሪት ዘጸአት 23:2-3ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
ኦሪት ዘጸአት 23:1
“ሐሰተኛ ወሬ አታሠራጭ፤ በሐሰት በመመስከርም ከወንጀለኛ ሰው ጋር አትተባበር፤
ኦሪት ዘጸአት 23:1ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ