1
ኦሪት ዘጸአት 14:14
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔር ስለ እናንተ ይዋጋል፤ እናንተ ማድረግ የሚገባችሁ ጸጥ ብላችሁ ሁኔታውን መጠበቅ ብቻ ነው።”
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘጸአት 14:14ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘጸአት 14:13
ሙሴም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “አይዞአችሁ አትፍሩ! ባላችሁበት ጸንታችሁ ቁሙ፤ እግዚአብሔር እናንተን ለማዳን የሚያደርገውን ዛሬ ታያላችሁ፤ እነዚህን ዛሬ የምታዩአቸውን ግብጻውያን ዳግመኛ አታዩአቸውም።
ኦሪት ዘጸአት 14:13ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘጸአት 14:16
በትርህን አንሣ፤ በባሕሩም ላይ ዘርጋው፤ ውሃውም ከሁለት ይከፈላል፤ እስራኤላውያንም በደረቅ ምድር ባሕሩን አቋርጠው ይሄዳሉ፤
ኦሪት ዘጸአት 14:16ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘጸአት 14:31
እግዚአብሔር በእንዴት ያለ ታላቅ ኀይል ግብጻውያንን እንዳሸነፈ እስራኤላውያን ባዩ ጊዜ እግዚአብሔርን ፈሩ፤ በእግዚአብሔርና በአገልጋዩ በሙሴ አመኑ።
ኦሪት ዘጸአት 14:31ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ