1
ኦሪት ዘጸአት 1:17
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አዋላጆቹ ግን እግዚአብሔርን በመፍራት የግብጽ ንጉሥ እንዳዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶችንም ልጆች በሕይወት እንዲኖሩ ተዉአቸው።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘጸአት 1:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘጸአት 1:12
ነገር ግን እስራኤላውያን በተጨቈኑ መጠን ቊጥራቸው ይበልጥ እየበዛና በምድሪቱም ላይ እየተስፋፉ ሄዱ፤ ከዚህም የተነሣ ግብጻውያን እስራኤላውያንን ፈሩአቸው።
ኦሪት ዘጸአት 1:12ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘጸአት 1:20-21
አዋላጆቹ እግዚአብሔርን ስለ ፈሩ እግዚአብሔርም ለእነርሱ መልካም ነገር አደረገላቸው፤ ለያንዳንዳቸውም ቤተሰብ ሰጣቸው፤ በዚህም ዐይነት የእስራኤል ሕዝብ በቊጥር እየበዙና ብርቱዎችም እየሆኑ ሄዱ።
ኦሪት ዘጸአት 1:20-21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘጸአት 1:8
ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ።
ኦሪት ዘጸአት 1:8ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ