1
የሐዋርያት ሥራ 4:12
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ስለዚህ መዳን ከእርሱ በቀር በሌላ በማንም የለም፤ እኛ ልንድንበት የሚገባን እግዚአብሔር ለሰዎች የሰጠው ስም ከእርሱ በቀር በመላው ዓለም ማንም የለም።”
နှိုင်းယှဉ်
የሐዋርያት ሥራ 4:12ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የሐዋርያት ሥራ 4:31
ጸሎት ከጨረሱ በኋላ ተሰብስበው የነበሩበት ስፍራ ተናወጠ፤ ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ፤ የእግዚአብሔርንም ቃል ያለ ፍርሀት በድፍረት ተናገሩ።
የሐዋርያት ሥራ 4:31ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የሐዋርያት ሥራ 4:29
አሁንም ጌታ ሆይ፥ ዛቻቸውን ተመልከት፤ አገልጋዮችህ ቃልህን ያለ ፍርሀት በድፍረት እንዲናገሩ አድርግ፤
የሐዋርያት ሥራ 4:29ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የሐዋርያት ሥራ 4:11
እናንተ ግንበኞች ንቃችሁ የጣላችሁትም ድንጋይ እርሱ ነው፤ ነገር ግን እርሱ የማእዘን ራስ ሆነ።
የሐዋርያት ሥራ 4:11ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የሐዋርያት ሥራ 4:13
ጴጥሮስና ዮሐንስ በድፍረት መናገራቸውን የሸንጎ አባሎች ባዩ ጊዜ ያልተማሩ ተራ ሰዎች መሆናቸውን ያውቁ ስለ ነበረ ተደነቁ፤ ከኢየሱስ ጋር እንደ ነበሩም ዐወቁ፤
የሐዋርያት ሥራ 4:13ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የሐዋርያት ሥራ 4:32
አማኞች ሁሉ አንድ ልብና አንድ አሳብ ነበራቸው፤ ማንም ሰው “ይህ የእኔ ነው” የሚለው ነገር አልነበረውም፤ በመካከላቸውም ሁሉ ነገር የጋራ ነበር፤
የሐዋርያት ሥራ 4:32ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ