1
የማቴዎስ ወንጌል 21:22
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ፤” አላቸው።
ႏွိုင္းယွဥ္
የማቴዎስ ወንጌል 21:22ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 21:21
ኢየሱስም መልሶ “እውነት እላችኋለሁ፤ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ ‘ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር፤’ ብትሉት ይሆናል፤
የማቴዎስ ወንጌል 21:21ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 21:9
የሚቀድሙትም ሕዝብ የሚከተሉትም “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው! ሆሣዕና በአርያም!” እያሉ ይጮኹ ነበር።
የማቴዎስ ወንጌል 21:9ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 21:13
“ ‘ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤’ ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፤” አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 21:13ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 21:4-5
“ለጽዮን ልጅ ‘እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፤’ በሉአት።” ተብሎ በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ።
የማቴዎስ ወንጌል 21:4-5ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የማቴዎስ ወንጌል 21:42
ኢየሱስ እንዲህ አላቸው “ ‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፤ ይህም ከጌታ ዘንድ ሆነ፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው፤’ የሚለውን ከቶ በመጽሐፍ አላነበባችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 21:42ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
የማቴዎስ ወንጌል 21:43
ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ትወሰዳለች፤ ፍሬዋንም ለሚያደርግ ሕዝብ ትሰጣለች።
የማቴዎስ ወንጌል 21:43ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား