1
የሉቃስ ወንጌል 1:37
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና”።
ႏွိုင္းယွဥ္
የሉቃስ ወንጌል 1:37ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የሉቃስ ወንጌል 1:38
ማርያምም መልአኩን፥ “እነሆኝ፥ የእግዚአብሔር ባሪያው አለሁ፤ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ” አለችው፤ ከዚህ በኋላም መልአኩ ከእርስዋ ዘንድ ሄደ።
የሉቃስ ወንጌል 1:38ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የሉቃስ ወንጌል 1:35
መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፥ “መንፈስ ቅዱስ ያድርብሻል፤ የልዑል ኀይልም ይጋርድሻል፤ ከአንቺ የሚወለደውም ቅዱስ ነው፤ የልዑል እግዚአብሔር ልጅም ይባላል።
የሉቃስ ወንጌል 1:35ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የሉቃስ ወንጌል 1:45
ከእግዚአብሔር ዘንድ የነገሩሽ ቃል እንደሚሆን የምታምኚ አንቺ ብፅዕት ነሽ።”
የሉቃስ ወንጌል 1:45ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የሉቃስ ወንጌል 1:31-33
እነሆ፥ ትፀንሻለሽ፤ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም ኢየሱስ ትይዋለሽ። እርሱም ታላቅ ነው፤ የልዑል እግዚአብሔር ልጅም ይባላል፤ እግዚአብሔር አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል። ለያዕቆብ ወገንም ለዘለዓለሙ ይነግሣል፤ ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም።”
የሉቃስ ወንጌል 1:31-33ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የሉቃስ ወንጌል 1:30
መልአኩም እንዲህ አላት፥ “ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን አግኝተሻልና አትፍሪ።
የሉቃስ ወንጌል 1:30ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား