1
የማርቆስ ወንጌል 14:36
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
“አባ፤ አባት ሆይ፤ ሁሉ ነገር ይቻልሃልና ይህን ጽዋ ከእኔ አርቀው፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን” አለ።
ႏွိုင္းယွဥ္
የማርቆስ ወንጌል 14:36ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የማርቆስ ወንጌል 14:38
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፤ ጸልዩም፤ መንፈስ ዝግጁ ነው፥ ሥጋ ግን ደካማ ነው።”
የማርቆስ ወንጌል 14:38ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የማርቆስ ወንጌል 14:9
እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በሚሰበክበት በማንኛውም ስፍራ እርሷ ያደረገችው መታሰቢያ ሆኖ ይነገርላታል።”
የማርቆስ ወንጌል 14:9ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የማርቆስ ወንጌል 14:34
ደግሞም፥ “ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ እዚሁ ሁኑና ነቅታችሁ ጠብቁ” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 14:34ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የማርቆስ ወንጌል 14:22
ሲበሉም እንጀራ አንሥቶ ቆርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸውና፥ “እንኩ፤ ይህ ሥጋዬ ነው” አላቸው፤
የማርቆስ ወንጌል 14:22ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24
ጽዋውንም አነሣ፤ አመስግኖም ሰጣቸው፤ ሁሉም ከዚያ ጠጡ። ደግሞም እንዲህ አላቸው፤ “ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው፤
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
የማርቆስ ወንጌል 14:27
ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ሁላችሁ ትክዱኛላችሁ፤ “እረኛውን እመታለሁ በጎቹም ይበተናሉ”
የማርቆስ ወንጌል 14:27ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
8
የማርቆስ ወንጌል 14:42
ተነሡ፤ እንሂድ፤ አሳልፎ የሚሰጠኝ መጥቷል።”
የማርቆስ ወንጌል 14:42ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
9
የማርቆስ ወንጌል 14:30
ኢየሱስም፥ “እውነት እልሃለሁ፤ በዚህች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ፥ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 14:30ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား