1
የማርቆስ ወንጌል 9:23
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ኢየሱስም፦ ቢቻልህ ትላለህ፤ ለሚያምን ሁሉ ይቻላል አለው።
താരതമ്യം
የማርቆስ ወንጌል 9:23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማርቆስ ወንጌል 9:24
ወዲያውም የብላቴናው አባት ጮኾ፦ አምናለሁ፤ አለማመኔን እርዳው አለ።
የማርቆስ ወንጌል 9:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማርቆስ ወንጌል 9:28-29
ወደ ቤትም ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ፦ እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምንድር ነው? ብለው ብቻውን ጠየቁት። ይህ ወገን በጸሎትና በጦም ካልሆነ በምንም ሊወጣ አይችልም አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 9:28-29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማርቆስ ወንጌል 9:50
ጨው መልካም ነው፤ ጨው ግን አልጫ ቢሆን በምን ታጣፍጡታላችሁ? በነፍሳችሁ ጨው ይኑርባችሁ፥ እርስ በርሳችሁም ተስማሙ።
የማርቆስ ወንጌል 9:50 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማርቆስ ወንጌል 9:37
እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 9:37 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የማርቆስ ወንጌል 9:41
የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስሜ ጽዋ ውኃ የሚያጠጣችሁ ሁሉ፥ ዋጋው እንዳይጠፋበት እውነት እላችኋለሁ።
የማርቆስ ወንጌል 9:41 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የማርቆስ ወንጌል 9:42
በእኔም ከሚያምኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 9:42 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የማርቆስ ወንጌል 9:47-48
ዓይንህ ብታሰናክልህ አውጣት፤ ሁለት ዓይን ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነመ እሳት ከመጣል አንዲት ዓይን ኖራህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።
የማርቆስ ወንጌል 9:47-48 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ